እስራኤል የሄዝቦላው መሪ ሀሰን ናስረላህ ከተገደሉ ጥቂት ቀናት በኋላ ትላንት ቅዳሜ የቡድኑን ሌላ ከፍተኛ አመራር አባል መግደሏን ዛሬ አስታወቀች፡፡ በኢራን የሚደገፈው ታጣቂ ሄዝቦላህ ቡድን ከፍተኛ ...
ዛሬ እሁድ በተካሄደው ማራቶን ኢትይጵያውያን አትሌቶች በወንዶች እና በሴቶች ዘርፍ ድል ተቀዳጅተዋል። ከወንዶች ሚልኬሳ መንገሻ ከሴቶች ትግስት ከተማ አንደኛ ሆነዋል። ሚልኬሳ ሁለት ሰዓት ከሦስት ...
ዩናይትድ ስቴትስ በሶሪያ ታጣቂዎች ላይ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ከአልቃይዳ እና እስላማዊ መንግሥት (አይ ኤስ) የሽብር ቡድን ጋር ግንኙት ያላቸው 37 ታጣቂዎችን መግደሏን የዩናይትድ ስቴትስ ጦር አስታወቀ። ባለፈው ማክሰኞ በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ ላይ የዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ዕዝ በፈጸመው ጥቃት፤ ከአልቃይዳ ጋር ...